image
image
image
image
image

ቅንጅታዊ አሰራር ላይ ትኩረት ተደርጎ በመሰራቱ ተቋማዊ ውጤቶች ማስመዝገብ መቻሉን የልደታ ክ/ከ ባህልና ኪነ-ጥበብ ጽ/ቤት አስታወቀ

መስከረም 19, 2018
የልደታ ክ/ከ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ጽ/ቤት የ2018ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት የቅንጅታዊ አሰራር ዕቅድ አፈፃፀሙን ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ገምግሟል። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ግዛው አለሙ በቅንጅት የተሰሩ ስራዎች በሰነድ የተደገፈ ሪፓርት የባለድርሻ አካላትን ሚናን በጥንካሬና በክፍተት የተቀመጡ ነጥቦችን በዝርዝር ያቀረቡ ሲሆም ቅንጅታዊ አሰራርን ከተቋማት ባሻገር በየደረጃው የስራ ክፍሎችም ጎን ለጎን ተግባራዊ በማድረግ ለስራዎች ውጤታማነት መተጋገዝ እንደሚያስፈልግ ሀላፊው ገልጸዋል። የአፈጻጸም ግምገማ ለቀጣይ ስራዎቻችን ውጤታማነት ጥሩ ግብዓት የሚሰበሰብበት መድረክ መሆኑን ከጽ/ቤቱ ጋር በቅንጅት የሚሰሩ ተቋማት ገልጸዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች