image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ በሁሉም ወረዳዎች የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል ሀይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቋል።

መስከረም 16, 2018
የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል በክፍለ ከተማው በሁሉም ወረዳዎች ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የከተማ፣ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የጸጥታ አካላት፣ የሰላም ሠራዊት አባላት፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች፣ እንዲሁም መላው የክፍለ ከተማው ነዋሪዎች ላደረጋችሁት የተቀናጀ ርብርብ የልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር ምስጋና አቅርቧል። መልካም የመስቀል ደመራ በአል። የልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር!!

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች